Second Round Grade 12 National Exam Concludes Peacefully and Successfully at Borana University

Second Round Grade 12 National Exam Concludes Peacefully and Successfully at Borana University

Borana University, August 04, 2023

The second round grade 12 entrance exam completed peacefully and successfully at Borana University on Friday morning.

Dr. Galma Bonaya, Vice President for Academic Affairs thanked natural science students for respecting examination rules and he wished them success in their labors to secure their future.

He also thanked supervisors, Campus Police, Federal Police and others for their immense contribution to the success of the second round grade 12 national exam at the University.

Public and International Relations Directorate

 

የሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በቦረና ዩኒቨርሲቲ በሰላምና በስኬት ይጠናቀቃል

የቦረና ዩኒቨርሲቲ፣ ሐምሌ 28, 2015 ዓ.ም

የሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አርብ ጧት በቦረና ዩኒቨርሲቲ በሰላምና በስኬት ተጠናቀቀ።

የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ዶ/ር ጋልማ ቦናያ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና ህጎችን ስላከበሩ አመስግነው መልካም እድል ተመኝቷል።

በዩኒቨርሲቲው የሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ስኬታማ እንዲሆን የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት ሱፐርቫይዘሮች፣ካምፓስ ፖሊስ፣ፌደራል ፖሊስ እና ሌሎችም አመስግኗል።

የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት